Fr. 93.60

የትህነግ አማራዊ ጥላቻ እና የፈፀመው የǢ

Amharic · Paperback / Softback

Shipping usually within 3 to 5 weeks (title will be specially ordered)

Description

Read more










የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር (ት.ህ.ነ.ግ) ከፌደራል መንበረ ስልጣኑ እንዲወርድ ከተደረገ በኋላ እራሱን ለጦርነት ሲያዘጋጅ ቆይቶ፤ የሀገሩን ዳር ድንበር ሲጠብቅ በነበረው በሰሜን እዝ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጥቃት አድርሷል። ወራሪዉ ሀይል በተመሳሳይ ቀን በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጠገዴ ወረዳ በቅራቅር አካባቢ ወረራ ለመፈፀመ ሞክሮ በአመራ ልዩ ኃይል ሚኒሻ እና ፈኖ ተመክቶ ተመልሷል። የፌደራል መንግስት ባደረገው የህልውና ማስከበር ሂደት ትህነግ ከመቀሌ ወጥቶ ወደ ተንቤን ዋሻዎች ገብቶ ነበር። ሆኖም ግን የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ለሚኖሩ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ ማከናወኛ ጊዜና ለወራሪው ኃይል የጥሞና ጊዜ ለመስጠት በማሰብ በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. ያወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም ተከትሎ ወራሪው ኃይል በአማራ እና በአፋር ክልል ህዝብ ላይ መጠነ ሰፊ ወረራ አካሂዷል።


Product details

Authors Asmare Dejen Demeke, Abiyot Yenealem Derbie, Adane Tesfaye Lemma
Publisher Marie Benjamin
 
Languages Amharic
Product format Paperback / Softback
Released 29.05.2023
 
EAN 9789994437429
ISBN 978-99944-3-742-9
No. of pages 300
Dimensions 216 mm x 279 mm x 16 mm
Weight 699 g
Subject Humanities, art, music > Education > General, dictionaries

Customer reviews

No reviews have been written for this item yet. Write the first review and be helpful to other users when they decide on a purchase.

Write a review

Thumbs up or thumbs down? Write your own review.

For messages to CeDe.ch please use the contact form.

The input fields marked * are obligatory

By submitting this form you agree to our data privacy statement.